Published May 16, 2022, 2:25 a.m. by FNN in
Amharic
FNN ከቅማንቲ ማህበረሰብ ከአበባ ፤ከሲዳማ ማህበረሰብ ከዴንቦባ እና ከኦሮሞ ማህበረሰብ ከአብደታ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋል: ከእኛ ጋር ይቆዩ!

ሙሉውን ያንብቡ
Published March 29, 2022, 2:39 a.m. by FNN in
Amharic
የኦነግ መግለጫ - መጋቢት 28/2022
የምርጫ ቦርድ ተወካዮች ለአንድ አመት በቤት ውስጥ እስር ላይ የነበሩትን የድርጅቱን ሊ/መንበር አቶ ዳውድ
ኢብሳን መጎብኘቱን አስመልክቶ ኦነግ በቀን 16/03/2022 መግለጫ ማውጣቱ ይታወሳል። በተጨማሪም የምርጫ
ቦርድ በ24/02/2022 ጠቅላላ ጉባኤን እና ሌሎች ጉዳዮችን አስመልክቶ ያስተላለፋቸውን ውሳኔ ኦነግ እንደደረሰዉ
ማሳወቅ እንወዳለን።
ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ እነዚህን አስተዳደራዊ ውሳኔዎችን ያስተላለፈው የኦነግ መሪዎች ያስገቡትን ቅሬታዎች እና
የፍርድ ቤት ውሳኔን ተከትሎ እንደሆነ አሳውቆናል።ይሁን እንጂ ኦነግ በዚሁ ጉዳይ ላይ ከአንድ አመት በፊት
ተመሳሳይ ውሳኔ ተላልፎ መቀበላችንን አሳውቀን ነበር። የአሁኑ ውሳኔ ጥቅት መሻሻሎች ቢደረጉበትም ከአምናው
ውሳኔ ጋር አንድ መሆኑን ተገንዝበናል።
ኦነግ በህገወጥ መንገድ የተዘጉበት ጽ/ቤቶቹ እንዲከፈቱ ፣ የማእከላዊ ኮሚቴ አባላትን ጨምሮ የታሰሩ አባላቶቹ …
ሙሉውን ያንብቡ
Published Jan. 4, 2022, 6:58 a.m. by FNN in
Amharic
የብልጽግና መንግስት በመላው ኦሮሚያ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የጀመረውን ጦርነት በስፋት አጠናክሮ
ቀጥሎበታል። በዚህ ሰዓት ጦርነት የሌለበት አንድም የኦሮሚያ ክፍል የለም።በሰሞኑን ባደረገው ጦርነት
የብልጽግና መንግስት የድሮን እና የአየር ጥቃትን ብዙ ቦታዎች ላይ በመፈጸም በርካታ ንጹሐን ዜጎችን ለጉዳት
ዳርጓል። ከብዙ ቀበሌዎች ውስጥ በርካታ ዜጎች ተፈናቅለዋል፤ቤት ንብረታቸው ባልተጠበቀ መጠን እና መልኩ
ወድሟል።ይህ ሁሉ እየሆነ ያለው በብልጽግና መንግስት ሃይሎች እና ተባባሪው የኤርትራ ሰራዊት ነው።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የድሮን እና አየር ጥቃት ተፈጽሞባቸው ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው የኦሮሚያ ክፍሎች መካከል
ካራዩ(ምስራቅ ሸዋ)፣ሐረርጌ( ሜኤሶ እና መቻራ አካባቢ)፣ የግንደበረት ደጋማ እና ቆላማ አካባቢዎች፣ሳላሌ፣ሜታ
ወልቅጤ እና ኪራሙ አካባቢዎች ጥቂቶቹ ናቸው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት እነዚህ የጥቃት ኢላማዎች
የሰላማዊ ዜጎች …
ሙሉውን ያንብቡ